ዘመን ኢንሹራንስ አ.ማ (Zemen Insurance S.C) በኢትዮጲያ ሰነደመዋለንዋይ ገበያ (Ethiopian Securities Exchange (ESX) ) ላይ ኢንቨስት በማድረግ የመጀመሪያው የግል ኢንሹራንስ ድርጅት ሆኗል።
ዘመን በመጪው የሰነደመዋለንዋይ ገበያ በ20 ሚልየን ብር 2% ድርሻ በመያዝ ችሏል።
“የዘመን ኢንሹራንስ ኢንቨስትመንት ካፒታል የማሰባሰብ ሂደታችንን እያጠናቀቅን ባለበት ወቅት የመጣ አስፈላጊ ኢንቨስትመንት ነው” ሲሉ የESX ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር ጥላሁን ካሳሁን ተናግረዋል።