በ54 ቡድን የተደለደሉ የማህበር ቤት ፈላጊዎችን የማደራጀት ስራ ተሰራ

በ54 ቡድን የተደለደሉ የማህበር ቤት ፈላጊዎችን የማደራጀት ስራ ተሰራ

የከተማው ህብረት ስራ ማህበር ኤጀንሲ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን በማህበር ለመገንባት በ54 ቡድን የተደለደሉትን በማህበር በማደራጀት ወደ ስራ የማስገባት ስራ እየሰራ ነው።

በ2005  ዓ.ም  በ40/60  እና በ20/80  የቤቶች ልማት ፕሮግራም የጋራ መኖሪያ ቤቶችን  ለመገንባት ሲቆጥቡ የነበሩ እና አሁን ግን በፍላጎታቸው በህብረት ስራ ማህበራት ለመደራጀት  ከ70 በመቶ በላይ  ለመቆጠብ  ዝግጁ የሆኑ ማህበራትን  ወደ ስራ  ለማስገባት  የማደራጀት  ህጋዊ እውቅና የመስጠት ስራ ተሰርቷል።

በቀጣይም ሰላሳ በመቶ ብድር ተመቻችቶ 70 ከመቶውን በማህበሩ የዝግ አካውንት ማስገባታቸው ሲረጋገጥ ግንባታው ለሚካሄድባቸው ሳይቶች እጣ የማውጣት እና የማስረከብ እንዲሁም የማስጀመር ስራ የሚሰራ ይሆናል ተብሏል።

aahdab

Please follow and like us:
Pin Share

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Translate »
RSS
Follow by Email
Scroll to Top