ማስታወቂያ

ማስታወቂያ


በ40/60 እና በ20/80 የቤት ልማት ፕሮግራም ተመዝግባችሁ ሰትቆጥቡ የነበራችሁ እና በጋራ ህንፃ የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር በፈቃደኝነት ለመደራጀት በ54 በድን የተደለደላችሁ በሙሉ።

ከሚያዝያ 16 እስከ 18/2015 ዓ.ም ባሉት ቀናት ከታች ባለው ሰንጠረዥ መሰረት በተደለደላችሁበት ክፍለ ከተማ እና ቀን በመገኘት:-

👉 የታደሰ የነዋሪነት መታወቂያ ወይም
ፓሰፖርት

👉 ሁለት 3 በ 4 የሆነ ፎቶግራፍ

በመያዝ የህጋዊ ማህበርነት መሰፈርቶችን እንድትፈፁሙ የአዲስ አበባ ህብረት ስራ ማህበር ኤጀንሲ ጥሪውን አስተላልፏል ።

፣__________
በገጻችን የምናቀርባቸውን መረጃዎች በአማራጭነት በቴሌግራም ቻናላችን ለማግኘት ከታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ።
👇👇👇👇👇
t.me/condoaddis 
እንዲሁም፦
Fb me/condoadis 

Please follow and like us:
Pin Share

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Translate »
RSS
Follow by Email
Scroll to Top