ማስታወቂያ- ለማህበር ቤት ተመዝጋቢዎች

ማስታወቂያ

ቀደም ሲል በተጠባባቂነት ተይዛችሁ የነበራችሁ በአካውንት ስህተት ምክንያት ያልተካተታችሁ እና መረጃችን ከክ/ከተማ ዘግይቶ የተላከ በሚል ቅሬታ አቅርባችሁ የነበራችሁ የማህበር ቤት ተመዝጋቢዎች ከዚህ በታች ተያይዞ በቀረበው ዝርዝር መሠረት የመተካካት ሥራ የተሰራ በመሆኑ በየተመደባችሁበት ማህበር ሪፖርት እንድታደርጉና የግንባታውን 70% እስከ ሰኔ 5/2015 ዓ.ም እንድታስገቡ እናሳስባለን፡፡

የአዲስ ከበባ ቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ

የተተኪዎች ዝርዝር 23.09.15

Please follow and like us:
Pin Share

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Translate »
RSS
Follow by Email
Scroll to Top