ስታንዳርድ ባንክ ለኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ባንክ ፍቃድ ሊጠይቅ ነዉ

ስታንዳርድ ባንክ ለኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ባንክ ፍቃድ ሊጠይቅ ነዉ

በደቡብ አፍሪካ መቀመጫዉን ያደረገው ስታንዳርድ ባንክ በአፍሪካ ትልቁን ያልተነካ ገበያ እየፈለገ በሚገኝበት በዚህ ጊዜ በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት የባንክ ፍቃድ እንደሚጠይቅ አስታውቋል።

የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን ከሁለት ሳምንት በኃላ የኢንቨስትመንት የባንክ ፍቃድ ማመልከቻዎችን እንደሚቀበል ከቀናት በፊት መግለፁ አይዘነጋም ።

ለዉጪ ፋይናንስ ተቋማት በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ባንኮች ሆነው እንዲመዘገቡ የቀረበውን ጥሪ ተቀብሎ ፍቃደኝነቱን በማሳየት “ስታንደርድ ባንክ” ከቀዳሚዎቹ ተርታ መሰለፍ ችሏል።

በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ባንክ ፍቃድ ለማግኘት ዝቅተኛው የተከፈለ ካፒታል ለዉጪ ባንኮች 100 ሚሊዮን ብር እና ከባንክ ላልሆኑ የፋይናንስ ተቋማት 25 ሚሊዮን ብር እንዲኖራቸው ይጠበቃል ።

ማንበብ ይቀጥሉ 👇👇👇
Condoaddis.com/category/etstocks

capital

Please follow and like us:
Pin Share

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Translate »
RSS
Follow by Email
Scroll to Top